ከኀዘን የተነሣ -   ስብከት በዲያቆን ዓይኖቹን  ሰኔ 25 ቀን 2011 ዓ.ም.

 ሉቃ. 22፡45 

ቁልፍ ቃላት: መፍትሔው ጸሎት ብቻ መሆኑን ጌታችን ሊያስተምረን በብርቱ ጸለየ ።  ደቀ መዛሙርቱ ተኝተው  ። ...በዚህ ግፋ በል በሚባልበት ፣ በለው በበዛበት ሰዓት የእግዚአብሔርን ስም የሚጠራ ሰው ሐሞት የሚያፈስስ ተደርጎ ይገመታል ።.... ለመጸለይ አቅም ያጣ ሰይፍ ለመምዘዝ አቅም ያገኛል .... ጸሎት ሁኔታን ሳይሆን እግዚአብሔርን ያያል ፤  የፈተና ሰዓት ጥቂት ነው ፣ ነገር ግን ለዘመናት የገነባነው የሚናድበት ፣ አለሁ ብለን በፎከርንበት ነገር የምንታጣበት ነው ።   ። በእርሱ የፈተና ሰዓት ግን ደቀ መዛሙርቱ ለአንዲት ሰዓት እንኳ መትጋት አቃታቸው ። ...መፍትሔው ጸሎት ብቻ መሆኑን ጌታችን ሊያስተምረን በብርቱ ጸለየ ።  


ወደ ስብከቶች ተጨማሪ አገናኞች በቅርቡ ይመጣሉ